"ሕይወት የጣለችብኝን ውጣ ውረድ ተወጥቻለሁ፤ ተስፋ ብቆርጥ ኖሮ አልኖርም ነበር፤ አሁን በሁለት እግሬ ቆሜያለሁ" ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖምPlay14:07Engineer Biely Adhanom. Credit: SBS AmharicGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsSpotifyDownload (9.81MB) ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም፤ በአዲስ አበባ አራዳ የዕድገት፣ በሱዳን የስደትና በአውስትራሊያ የሠፈራ ከፊል ሕይወቷን አጣቅሳ በቀዳሚ ሁለት ከፍለ ዝግጅቶች አውግታለች። የመደምደሚያ ግለ ታሪኳ የሚቋጨው በምስጋና ጀምሮ በወደፊት ትልሞቿ ነው።ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም፤ ከኤሌክትሪክ ምሕንድስና በተመረቀች ስድስተኛ ወር በትራንስፖርት ኢንዱስትሪ በሙያዋ ተቀጠረች።የመጀመሪያ ልጇም የኦዲዮ ምሕንድስና የመጀመሪያ ዓመት ዩኒቨርሲቲ ተማሪነት በቅቷል። ብዕሊ አዲስ ትዳር መሥርታ፣ ተጨማሪ አንዲት ሴት ልጅ ወልዳ፣ የሶስት ልጆች እናት ሆናለች።ተጨማሪ ያድምጡብዕሊ አድሃኖም፤ ከአራዳ እስከ አውስትራሊያብዕሊ አድሃኖም፤ ከላጤ እናትነት እስከ ምሕንድስናShareLatest podcast episodesየስደተኞች ሳምንት 2024፤ ድምፃዊ ኤልያስ የማነ "ኪዊ" - ከአፍሪካ ቀንድ እስከ እስያ ፓስፊክ"የኢትዮጵያ ሕዝብ ደግፎ እዚህ አድርሶኛል፤ ከአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ የምሻው 'አይዞህ' የሚል የሞራል ድጋፍ ነው" ለማ ክብረትለማ ክብረት፤ ከቁስቋም እስከ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በረኛነት"በእኔ በኩል ቀጣዩ ሕይወቴ አውስትራሊያ ይሁን ኢትዮጵያ አላውቅም" ዳይሬክተር ዐቢይ አየለ